

Unlocking the Inner Locked Capacity – Bejai Naiker Nerash
Embassy of Ethiopia, Washington, D.C. · 3506 International Dr NW,, Washington, DC 20008
Saturday, August 15 · 2:00 pm – 5:00 pm
FreeEvent Overview
UNLOCK YOUR INNER LOCKED CAPACITY!
Are you ready to discover your hidden potential and become the leader you were meant to be?
Join us for an inspiring afternoon of learning, networking, and personal growth with internationally recognized Master Trainer & Doctoral Candidate Bejai Naiker Nerash.
Whether you’re a student, entrepreneur, professional, or emerging leader, this event will equip you with practical insights and motivation to unlock your full potential.
Let’s connect, learn, and lead—together.
በወጣቶች ላይ ያተኮረ የንግድ፣ የኔትወርኪንግ እና የአመራርነት ጥበብ ስልጠና በክብር ተጋብዘዋል
በኢንጅነር ቤጃይ ናይከር የሚቀርበው ይህ ፕሮግራም ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 34 ለሆኑ ወጣቶች የተዘጋጀ ሲሆን፣ የንግድ ሃሳቦችን ለማልማት፣ ሙያዊ ግንኙነቶችን ለመፍጠር እና በንግድ ሃሳብ ማቅረቢያ (Pitch) ውድድር ላይ ለመሳተፍ እድል ይሰጣል።
አሸናፊዎች ሽልማት የሚያገኙ ሲሆን፣ ወደፊት በሚካሄደው አህጉር አቀፍ የአፍሪካ የወጣቶች የግንኙነት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ጥሪ ይደረግላቸዋል። የቤተሰብ አባላትም መገኘት ይችላሉ።
ቦታ፦ የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣ ዋሽንግተን ዲሲ
ቀን፦ ኦገስት 15 (ነሐሴ 9)
መግቢያ፦ በ QR ኮድ በመመዝገብ ብቻ — የቦታ ቁጥር የተወሰነ ነው።
Location
Embassy of Ethiopia, Washington, D.C.3506 International Dr NW,, Washington, DC 20008
Gallery

Organized by
Similar events
Event Categories
Event Tags
Bejai NaikerBusiness showEmbassy of EthiopiaESMIHabesha EventsHabesha Events in DCHabesha Events in DMVNetworkingTrade fairTrade show








